በልብ መታሰቡ በቃል መነገሩ ስሙ ይክበርና ቸሩ አምላካችን እግዚአብሔር ፍጥረቱን ለመጥቀም ስለ ሦስት ነገር መቅሰፍትን ያመጣል።
Labels
Pages
Showing posts with label ስብከት. Show all posts
Showing posts with label ስብከት. Show all posts
Wednesday, March 25, 2020
Saturday, February 24, 2018
ልቡና (ጾም)
ለብሉይ ሰውነታችን ሕዋሳትን ሁሉ
እየቃኘ በበጎ ሥራ የሚያውቸው እንደ ንጉሥ የሚያዝ ልቡና አለው፡፡ ያለ ልቡና መሪነት ሕዋሳት ሁሉ ምንም ለሠሩ አይችሉም፡፡ ስለዚህ
ልቡና የሌለው ሰው እብድ ዝንጉዕ ይባላል እንጂ ሕያው ሰው አይባልም፡፡
እንደዚሁም ለሐዲሱ ሰውነታችን
ሥራዎቹን የሚያከናውንበት የሥራ መሪው ጾም ነው፡፡ ያለ ጾም መሪነት ምንም በጎ ሥራ ሊሠራ አይችልም፡፡ ይህንንም ወደ ሌላ ሳንሄድ
በልተን ጠጥተን በጠገብን ጊዜ የሚሰማን ስሜትና በምንጾበት ወራት የሚሰማን ስሜት ብናመዛዝነው ልንረዳው እንችላለን፡፡
Wednesday, April 12, 2017
ሰሙነ ሕማማት
በዲ/ን ዓላማየሁ ሀብቴ
ሚያዚያ ፬ ቀን ፳፻፱
ዓ/ም
ዐቢይ ጾም ከሆሳዕና በኋላ ከትንሣኤ በፊት ያሉት አምስቱ ቀናት በቤተክርስቲያናችን ቋንቋ ሰሙነ ሕማማት ተብለው ይታወቃሉ፡፡ ይህም ከክርስቶስ ልደት በፊት ሰው በምድረ ፋይዲ ወድቆ የኖረበት የዐመተ ፍዳ ዐመተ ኩነኔ ምሳሌ ነው፡፡ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ያ ዘመን የጥፋት የጨለማ ዘመን ተብሎ ይታወቃል፡፡ አዳም በሠራው በደል ከአምላኩ ተጣልቶ፣ ከእግዚአብሔር የተሰጠው ስልጣን፣ ጸጋና ሲሳይ ተነፍጎት፣ ልጅነትን አጥቶ፣ ባሕርይው አድፎ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ተለይቶ፣ ከደስታ ሀገሩ ከገነት ተባርሮ፣ በምድረ ፋይድ ወድቀቆ ከነልጅ ልጆቹ ለአምስት ሺ አምስት መቶ ዘመናት በእግረ አጋንት ሲረገጥ ኖሯል፡፡ ይህ የአዳም በደል ጥንተ አብሶ፣ አበሳ ዘትካት፣ ኃጢአተ አዳም፣ ስህተተ አዳም፣ ድቀተ አዳም (የቀደመው በደል፣ የትንቱ አበሳ፣ የአዳም ኃጢአት፣ የአዳም ስህተት፣ የአዳም ውድቀት) ይባላል፡፡
Tuesday, September 27, 2016
ዝንቱ መስቀል ለአዳም ዘአግብኦ ውስተ ገነት፡፡
በዲ/ን ዓለማየሁ ሀብቴ
መስከረም ፲፯ ቀን ፳፻፱ ዓ/ም
የሰው ልጅ ሕገ እግዚአብሔርን በመጣስ ላመጣው የነፍስ በሽታ መድኃኒት ያገኘው ከክርስቶስ መስቀል ነው፡፡ በአዳም በደል ምክንያት በውርስ ይተላለፍ የነበረዉ ጥንተ አብሶ ለተባለዉ ደዌ ነፍስ በመስቀል በፈሰሰዉ ደመ ክርስቶስ ዓለም መድኃኒት አግኝቷል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእለተ አርብ (እለተ መድኃኒት) በመስቀል ላይ ባፈሰሰዉ ደመ ማህም ፌያታዊ ዘየማን ከአዳም ቀድሞ ገነት ገብቷል፡፡ አንተ ትቀድሞ ለአዳም በዊአ ዉስተ ገነት እዳለ ጌታ፡፡ ኢየሱስንም። ጌታ ሆይ፥ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ አለው። ኢየሱስም። እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው።ሉቃ.፳፫÷ ፵፪-፵፫፡፡
Thursday, August 11, 2016
እንደ ሶስት ሰው ሆኜ ነው የምኖረዉ፡፡
"እንደኔ እንደኔ የዚህ ሀገር ችግር ከፖለቲከኞቹ በላይ ሃይማኖቶቹ መሪዎች ናቸው ብዬ አስባለሁ"
(መጋቢ ሀዲስ እሸቱ)
እዚህ ሀገር ላይ ስኖር እንደ ሶስት ሰው ሆኜ ነው የምኖረው፡፡
(መጋቢ ሀዲስ እሸቱ)
እዚህ ሀገር ላይ ስኖር እንደ ሶስት ሰው ሆኜ ነው የምኖረው፡፡
Saturday, April 30, 2016
ተነሥቷል እንጂ በዚህ የለም፡፡ ሉቃ. ፳፬፥፭
የአምላክ የማዳን ሥራው ድንገተኛ
ሳይሆን በቅዱሳን ነቢያት የተተነበየ፣ በተስፋ ሲጠበቅ የቆየ እንደሆነ ሁሉ ትንሣኤውም አስቀድሞ በነቢያት፤ በኋላም በራሱ በመዲኅን
ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የተነገረ የተስፋ አዳም ፍጻሜ፣ የድህነተ ዓለም መደምደሚያ ነው፡፡
Subscribe to:
Posts (Atom)