Showing posts with label ክብረ ቅዱሳን. Show all posts
Showing posts with label ክብረ ቅዱሳን. Show all posts

Monday, December 28, 2015

፲ቱ ማዕረጋት

ውድ የማኅቶት ታዳሚያን ፲ቱ ማዕረጋት በሚል በሁለት ክፍል የቀረበው ትምህርት የመጨረሻ ክፍል እነሆ፡ መልካም ንባብ፡፡
ዲ/ን ዓለማየሁ ሀብቴ

ማዕረጋቸውን ከዚህ ይናገሩታል፡-
የንጽሐ ሥጋ ማዕረጋት 3 ናቸ እነሱም፡-
  1. ጽማዌ
  2. ልባዌ
  3. ጣዕመ ዝማሬ ይባላሉ፡፡

Friday, December 11, 2015

፲ቱ ማዕረጋት

ታሕሳስ 1 ቀን 2008 ..
መምህር ደጉ ዓለም
የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ
የሐዲስ ኪዳን መምህር
ኩኑ ቅዱሳን እስመ ቅዱስ አነዘሌ.192
ቅዱሳን ማለት የተቀደሱ፣ የከበሩ፣ የተመሰገኑ፣ የተለዩ፣ የተመረጡ፣ ንጹሐንየሆኑ፣ የጠሩ….. ወዘተ ማለት ነው፡፡ ቅዱሳን በዚህ ስም የሚጠሩበት ከሰው ወይም ከምድራዊ ባለሥልጣን የተቸሩት አይደለም፡፡